የገዢ ትርክትን ለማስረፅ በተሰራው ስራ የሚዲያ እና ሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ እና የዘርፉ መዋቅር ሚና ከፍተኛ ነበር!

 አቶ ዳዊት ብርሀኑ

የአዲስ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ፅ/ቤት ህዝብ ግንኙነት እና ሚዲያ ዘርፍ ኃላፊ!
የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ህዝብ ግንኙነት እና ሚዲያ ዘርፍ የ 6ወር እቅድ አፈፃፀም ላይ ግምገማ አደረገ።
በግምገማ መድረኩ የ6 ወር እቅድ አፈፃፀማቸውን የየወረዳ የዘርፉ አመራሮች ያቀረቡ ሲሆን በስድስት ወራት ከ10 ግብ ተኮር ስራዎች አንፃር የተሰሩ ስራዎችን በሪፖርታቸው በሰፊው ዳሰዋል።
የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ህዝብ ግንኙነት እና ሚዲያ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ዳዊት ብርሀኑ ባለፉት ስድስት ወራት ገዢ ትርክትን ከማስረፅ አኳያ ሰፊ ስራዎች እንደተሰሩ ገልፀዉ የሚዲያ እና ሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ እና የዘርፉ መዋቅር የነበራቸዉ ድርሻ ከፍተኛ እንደነበር አውስተው በቀጣይ ግዜም የተጠናከረ ገዢ ትርክትን ማዕከል ያደረገ፤ የብሄራዊነትን አስተሳሰብ ለዜጎች፣ ለአባላት እና ለህዝባችን ማስረፅ የሚችል የህዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ስራ ከአመራሩና ከአባላሎቻችን እንደሚጠበቅ ገልፀዋል።
በመድረኩ መጨረሻም የቀጣይ ቀሪ ወራት የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ውይይት በማድረግ መድረኩ ተጠናቋል።
All reactions:
Yared Tefera, የታባ ልጅ የናቱ and 487 others

Comments

Popular posts from this blog

የደቡብ ሱዳን ህዝቦች ነጻነት ንቅናቄ

በቴክኖሎጂ በመታገዝ ተግባራትን አልቆ መፈፀም አንዱ የፓርቲያችን የትኩረት አቅጣጫ ነው !